ኢትዮጵያ በኔፓል የጎርፍ አደጋ በሰው ህይወት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ በኔፓል የጎርፍ አደጋ በሰው ህይወት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ
ኢትዮጵያ በኔፓል የጎርፍ አደጋ በሰው ህይወት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.09.2026
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በኔፓል የጎርፍ አደጋ በሰው ህይወት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማትን ጥልቅ ሀዘን ገለፀች

በሕንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል አምባሳደር ነቢዩ ተድላ፤ በኒው ዴልሂ የኔፓል ኤምባሲ በመገኘት በይፋዊ የሀዘን መዝገብ ላይ በመፈረም፤ ለጉዳቱ ሰለባዎች፣ ለተጎጂ ቤተሰቦች እና ለኔፓል መንግሥት የተሰማቸውን ሀዘን አስተላልፈዋል።

አምባሳደር ነቢዩ፤ ኢትዮጵያ በዚህ ፈታኝ ወቅት ከኔፓል ጎን እንደምትቆም አረጋግጠዋል ሲል በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0