https://amh.sputniknews.africa/20260901/5094501.html
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊ
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊዘመናዊ ትምህርት ወይም አስኳላን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት የኢትዮጵያን እሴት፣ ባሕል፣ ቋንቋና ሥነ-ፅሁፍ እንዳይዳብር የማድረግ ስውር... 01.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-01T09:03+0300
2026-09-01T09:03+0300
2026-09-01T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/01/5094348_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_bc5138690eb0dd0f1609a0145be98a68.jpg
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊዘመናዊ ትምህርት ወይም አስኳላን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት የኢትዮጵያን እሴት፣ ባሕል፣ ቋንቋና ሥነ-ፅሁፍ እንዳይዳብር የማድረግ ስውር ሴራ በምዕራባውያን ተደርጓል ሲሉ ባለቅኔ፣ ገጣሚና ፀሃፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ይህች ሀገር በራሷ ባሕል፣ በራሷ ቋንቋ፣ በራሷ ሥነ-ጽሁፍ፣ በራሷ ፊደል እየዳበረች ከመጣች፤ ዓድዋ ላይ የጀመረችውን ድል በኪነ-ጥበብ መስክም ታካሂዳለች ብለው ነው የሚያስቡት። የሚያስቡትም፣ እየሠሩ ያሉትም ይሄው ነው። እና ስለዚህ እሷን ለማደናቀፍ የሚችል ምን እንፍጠር ሲባል አስኳላን በኢትዮጵያ ውስጥ ማስገባት የግድ ነበረ" ሲሉ አብራርተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊ
2026-09-01T09:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/01/5094348_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e7e61eecd1a3080eff70013f755b4a73.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊ
09:03 01.09.2026 (የተሻሻለ: 09:04 01.09.2026) በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ስርዓት ትግበራ ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር አልተጣጣመም - ኢትዮጵያዊ ፀሐፊ
ዘመናዊ ትምህርት ወይም አስኳላን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት የኢትዮጵያን እሴት፣ ባሕል፣ ቋንቋና ሥነ-ፅሁፍ እንዳይዳብር የማድረግ ስውር ሴራ በምዕራባውያን ተደርጓል ሲሉ ባለቅኔ፣ ገጣሚና ፀሃፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ይህች ሀገር በራሷ ባሕል፣ በራሷ ቋንቋ፣ በራሷ ሥነ-ጽሁፍ፣ በራሷ ፊደል እየዳበረች ከመጣች፤ ዓድዋ ላይ የጀመረችውን ድል በኪነ-ጥበብ መስክም ታካሂዳለች ብለው ነው የሚያስቡት። የሚያስቡትም፣ እየሠሩ ያሉትም ይሄው ነው። እና ስለዚህ እሷን ለማደናቀፍ የሚችል ምን እንፍጠር ሲባል አስኳላን በኢትዮጵያ ውስጥ ማስገባት የግድ ነበረ" ሲሉ አብራርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X