የሳኅል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ወጣቶች ሀገራዊ 'አርበኝነትን ሊያሰርፁ' ይገባል - የወጣቶች እና በጎ ፈቃደኞች ፎረም ተሳታፊዎች

ሰብስክራይብ

የሳኅል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ወጣቶች ሀገራዊ 'አርበኝነትን ሊያሰርፁ' ይገባል - የወጣቶች እና በጎ ፈቃደኞች ፎረም ተሳታፊዎች

ይህንን ለማሳካት "የሳኅልን ታሪክ እና የጀግንነት ገድሎች" ማስታወስ አስፈላጊ እንደሆነ ዳንኤል ዳህ ሂየን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።

የስብሰባው ተሳታፊ ማሊያዊው በጎ ፈቃደኛ ቡባካር ቱሬ በበኩሉ "ሦስቱ ሀገሮቻችን ይበልጥ ለማደግ እና እንደ ኮፌዴሬሽን በጽናት ለመቆም መተባበር እና ጠንካራ ትስስር መፍጠር እንዳለባቸው ተነግሮናል" ብሏል።

ℹ ከነሐሴ 22 እስከ 24 በዋጋዱጉ የተካሄደው የዚሁ ፎረም የመጀመሪያ ምዕራፍ፤ የተለያዩ ውይይቶች እና የመግባቢያ ሰነዶች ፍርርምን ያካተተ ነበር።

ተሳታፊዎች ስለኩነቱ የሰጡትን አስተያየት በዝርዝር ለማወቅ የስፑትኒክ አፍሪካን ቪዲዮ ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0