ሊዮኔል ሚሲ ከ21 ዓመታት አገልግሎት በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድን አገለለ

© telegram sputnik_ethiopiaሊዮኔል ሚሲ ከ21 ዓመታት አገልግሎት በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድን አገለለ
ሊዮኔል ሚሲ ከ21 ዓመታት አገልግሎት በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድን አገለለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.08.2026
ሰብስክራይብ

ሊዮኔል ሚሲ ከ21 ዓመታት አገልግሎት በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድን አገለለ

አርጀንቲናዊው ኮከብ ለብሔራዊ ቡድኑ 125 ጎሎችን ካስቆጠረና በ6 ተከታታይ የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ተሳትፎ ካደረገ በኋላ፤ በ39 ዓመቱ ራሱን ከዓለም አቀፍ መድረኮች እንዳገለለ አስታውቋል፡፡

የብሔራዊ ቡድኑ አምበልና የምንግዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪው ሊዮኔል ሜሲ፤ የኳታር ዓለም ዋንጫን ሲያሸንፍ፤ በሁለት ውድድሮች ደግሞ የፍፃሜ ተፋላሚ እንደነበር ይታወሳል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0