https://amh.sputniknews.africa/20260831/5092259.html
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1.3 ሚሊየን በላይ ዜጎች መደበኛ ሥልጠና አግኝተዋል - የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1.3 ሚሊየን በላይ ዜጎች መደበኛ ሥልጠና አግኝተዋል - የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1.3 ሚሊየን በላይ ዜጎች መደበኛ ሥልጠና አግኝተዋል - የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ መንግሥት በክህሎት ሥልጠና ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ሶሎሞን ሶካ ከሚኒስቴሩ የምክክር መድረክ ጎን ለጎን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ... 31.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-31T18:24+0300
2026-08-31T18:24+0300
2026-08-31T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1f/5092106_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3f82e240c889ab623e5dec28c4b06de1.jpg
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1.3 ሚሊየን በላይ ዜጎች መደበኛ ሥልጠና አግኝተዋል - የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ መንግሥት በክህሎት ሥልጠና ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ሶሎሞን ሶካ ከሚኒስቴሩ የምክክር መድረክ ጎን ለጎን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።“ይህ መደበኛ ሥልጠና ከዚህ በፊት እስከ ሌቭል 5 ድረስ ብቻ ይሰጥ የነበረው ሲሆን አሁን ግን በቲቪኢቲ ዘርፍ እንዲሰጥ ሆኗል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1
Sputnik አፍሪካ
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1
2026-08-31T18:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1f/5092106_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_07889e979175b0a08ae59949dd80e868.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1.3 ሚሊየን በላይ ዜጎች መደበኛ ሥልጠና አግኝተዋል - የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ
18:24 31.08.2026 (የተሻሻለ: 18:34 31.08.2026) ባለፉት አምስት ዓመታት ከ1.3 ሚሊየን በላይ ዜጎች መደበኛ ሥልጠና አግኝተዋል - የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ
መንግሥት በክህሎት ሥልጠና ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ሶሎሞን ሶካ ከሚኒስቴሩ የምክክር መድረክ ጎን ለጎን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
“ይህ መደበኛ ሥልጠና ከዚህ በፊት እስከ ሌቭል 5 ድረስ ብቻ ይሰጥ የነበረው ሲሆን አሁን ግን በቲቪኢቲ ዘርፍ እንዲሰጥ ሆኗል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X