https://amh.sputniknews.africa/20260830/5082178.html
ሩሲያ አክራሪዎችን በመታገል እና ሉዓላዊነትን በማጠናከር ረገድ ለኒጀር ድጋፍ ታደርጋለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሩሲያ አክራሪዎችን በመታገል እና ሉዓላዊነትን በማጠናከር ረገድ ለኒጀር ድጋፍ ታደርጋለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ አክራሪዎችን በመታገል እና ሉዓላዊነትን በማጠናከር ረገድ ለኒጀር ድጋፍ ታደርጋለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሞስኮ በኒያሜ በሚገኙ የመንግሥት ተቋማት ላይ ከተፈጸሙት ጥቃቶች በኋላ ከኒጀር ህዝብ ጎን መሆኗን ገልጻለች።በሚኒስቴሩ መግለጫ መሠረት፣... 30.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-30T17:20+0300
2026-08-30T17:20+0300
2026-08-30T17:46+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1e/5081940_0:107:1281:827_1920x0_80_0_0_608357f69feb18d8b2274e3410f45727.jpg
ሩሲያ አክራሪዎችን በመታገል እና ሉዓላዊነትን በማጠናከር ረገድ ለኒጀር ድጋፍ ታደርጋለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሞስኮ በኒያሜ በሚገኙ የመንግሥት ተቋማት ላይ ከተፈጸሙት ጥቃቶች በኋላ ከኒጀር ህዝብ ጎን መሆኗን ገልጻለች።በሚኒስቴሩ መግለጫ መሠረት፣ ጥቃቶቹ በሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ" አጋዥነት በሀገሪቱ የመከላከያ ኃይሎች መከሸፋቸውን አስታውቋል። ሩሲያ ከአውሮፓ ኃይሎች ድጋፍ ይደረግላቸዋል የተባሉትን ጨምሮ አክራሪዎችን በመታገል ረገድ ለኒጀር አጋሮቿ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ የምትቀጥል መሆኑን ገልጻለች።ሚኒስቴሩ፣"ለኒጀር እንዲሁም አባል ለሆነችበት ሙሉው የሳህል ሀገራት ጥምረት የጠነከረ ሉዓላዊነትን እና ሰላማዊ ልማትን እንመኛለን" ብሏል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1e/5081940_17:0:1262:934_1920x0_80_0_0_f4ba67e5da2aeaa3ad5d52282464e719.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ አክራሪዎችን በመታገል እና ሉዓላዊነትን በማጠናከር ረገድ ለኒጀር ድጋፍ ታደርጋለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
17:20 30.08.2026 (የተሻሻለ: 17:46 30.08.2026) ሩሲያ አክራሪዎችን በመታገል እና ሉዓላዊነትን በማጠናከር ረገድ ለኒጀር ድጋፍ ታደርጋለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሞስኮ በኒያሜ በሚገኙ የመንግሥት ተቋማት ላይ ከተፈጸሙት ጥቃቶች በኋላ ከኒጀር ህዝብ ጎን መሆኗን ገልጻለች።
በሚኒስቴሩ መግለጫ መሠረት፣ ጥቃቶቹ በሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ" አጋዥነት በሀገሪቱ የመከላከያ ኃይሎች መከሸፋቸውን አስታውቋል።
ሩሲያ ከአውሮፓ ኃይሎች ድጋፍ ይደረግላቸዋል የተባሉትን ጨምሮ አክራሪዎችን በመታገል ረገድ ለኒጀር አጋሮቿ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ የምትቀጥል መሆኑን ገልጻለች።
ሚኒስቴሩ፣"ለኒጀር እንዲሁም አባል ለሆነችበት ሙሉው የሳህል ሀገራት ጥምረት የጠነከረ ሉዓላዊነትን እና ሰላማዊ ልማትን እንመኛለን" ብሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X