https://amh.sputniknews.africa/20260830/5081418.html
የኒጀር ጦር አዛዦች በ'አመፅ ሙከራው' ወቅት ላደረገው ድጋፍ የሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ"ን አመሰገኑ - ዲፕሎማት
የኒጀር ጦር አዛዦች በ'አመፅ ሙከራው' ወቅት ላደረገው ድጋፍ የሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ"ን አመሰገኑ - ዲፕሎማት
Sputnik አፍሪካ
የኒጀር ጦር አዛዦች በ'አመፅ ሙከራው' ወቅት ላደረገው ድጋፍ የሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ"ን አመሰገኑ - ዲፕሎማት ይህ ይፋ የተደረገው በኒያሜ የሩሲያ አምባሳደር ቪክቶር ቫሮፓዬቭ ከሩሲያው አርቲ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው።🟠 ከአርብ ወደ ቅዳሜ... 30.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-30T16:33+0300
2026-08-30T16:33+0300
2026-08-30T16:37+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1e/5081469_0:102:1080:710_1920x0_80_0_0_b7ab05f8c3addf9397aa8dd2d9ddc9a0.jpg
የኒጀር ጦር አዛዦች በ'አመፅ ሙከራው' ወቅት ላደረገው ድጋፍ የሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ"ን አመሰገኑ - ዲፕሎማት ይህ ይፋ የተደረገው በኒያሜ የሩሲያ አምባሳደር ቪክቶር ቫሮፓዬቭ ከሩሲያው አርቲ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው።🟠 ከአርብ ወደ ቅዳሜ ለሊቱን ተኩስ ከተከፈተ በኋላ፣ የጦር አዛዦቹ ከሩሲያ ወታደሮች ድጋፍ የጠየቁ ሲሆን አስፈላጊው ድጋፍም ተደርጎላቸዋል፤🟠 እኩለ ቀን ገደማ አመጸኞቹ እጃቸውን ለመስጠት የወሰኑ ሲሆን እርምጃ ተወስዶባቸዋል፤🟠 ምሽት ላይ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም እና የምድር ኃይል አዛዥ በኤርፖርት የሚገኘውን የ"አፍሪካ ኮርፕስ" ካምፕ በመጎብኘት ለአባላቱ ምስጋና አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1e/5081469_0:1:1080:811_1920x0_80_0_0_06ea50fd1ce809e86ad0b3fc97ccd443.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኒጀር ጦር አዛዦች በ'አመፅ ሙከራው' ወቅት ላደረገው ድጋፍ የሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ"ን አመሰገኑ - ዲፕሎማት
16:33 30.08.2026 (የተሻሻለ: 16:37 30.08.2026) የኒጀር ጦር አዛዦች በ'አመፅ ሙከራው' ወቅት ላደረገው ድጋፍ የሩሲያ "አፍሪካ ኮርፕስ"ን አመሰገኑ - ዲፕሎማት ይህ ይፋ የተደረገው በኒያሜ የሩሲያ አምባሳደር ቪክቶር ቫሮፓዬቭ ከሩሲያው አርቲ ሚዲያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው።
🟠 ከአርብ ወደ ቅዳሜ ለሊቱን ተኩስ ከተከፈተ በኋላ፣ የጦር አዛዦቹ ከሩሲያ ወታደሮች ድጋፍ የጠየቁ ሲሆን አስፈላጊው ድጋፍም ተደርጎላቸዋል፤
🟠 እኩለ ቀን ገደማ አመጸኞቹ እጃቸውን ለመስጠት የወሰኑ ሲሆን እርምጃ ተወስዶባቸዋል፤
🟠 ምሽት ላይ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም እና የምድር ኃይል አዛዥ በኤርፖርት የሚገኘውን የ"አፍሪካ ኮርፕስ" ካምፕ በመጎብኘት ለአባላቱ ምስጋና አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X