ያለ ኢራን ፈቃድ ምንም አይነት መርከብ በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል አያልፍም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ያለ ኢራን ፈቃድ ምንም አይነት መርከብ በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል አያልፍም
ያለ ኢራን ፈቃድ ምንም አይነት መርከብ በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል አያልፍም  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.08.2026
ሰብስክራይብ
ያለ ኢራን ፈቃድ ምንም አይነት መርከብ በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል አያልፍም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

የኢራን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ካዜም ጋሪባባዲ የሆርሙዝ ወሽመጥ ሙሉ በሙሉ እንደተዘጋ መቆየቱን ገልጸዋል። ጋሪባባዲ አሜሪካ መርከቦች በነፃነት ማለፍ ይችላሉ ማለቷን በተመለከተም፣ “በጭራሽ እውነት አይደለም” ብለዋል።


"የትኛውም መርከብ የሚያልፍ ከሆነ፣ በእርግጥም ከኢራን ጋር በተደረገ ቅንጅት እና ፈቃድ ነው፡፡"


ኢራን በመርከቦች ማለፊያ ዝግጅት ላይ ከአማን ጋር ስምምነት ላይ መድረሷን በመጠቆም፣ ነገር ግን አሜሪካ የገባችውን ቃል እስክትፈጽም ድረስ ወሽመጡ እንደማይከፈት አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0