https://amh.sputniknews.africa/20260830/5077138.html
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች – ኢትዮጵያዊ ምሁር
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች – ኢትዮጵያዊ ምሁር
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች – ኢትዮጵያዊ ምሁር ይህ አቋም ሩሲያን በአፍሪካ ቀንድ ወይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እውነተኛና ተፈጥሯዊ ወዳጅ እንደሚያደርጋት ዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።... 30.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-30T08:01+0300
2026-08-30T08:01+0300
2026-08-30T08:16+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1e/5077206_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_ad33efd7bd5fff6365223cbde89fba32.jpg
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች – ኢትዮጵያዊ ምሁር ይህ አቋም ሩሲያን በአፍሪካ ቀንድ ወይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እውነተኛና ተፈጥሯዊ ወዳጅ እንደሚያደርጋት ዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። “ስለዚህ ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት በጋራ መከባበር፣ የሀገራቱን ሉአላዊነትና ግዛታዊ አንድነት በማክበር ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ይህ ደግሞ የአፍሪካ ሕብረት መርህ ጭምር ነው፡፡” በማለት አስረድተዋል። ዶ/ር ያዕቆብ በታሪካዊና ተፈጥሯዊ ወዳጅነት ላይ ተመስርቶ ወደፊት ሊኖር ስለሚችለው የትብብር እድል ያቀረቡትን ዝርዝር ማብራሪያ በቪዲዮው ይከታተሉ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች
2026-08-30T08:01+0300
true
PT1M05S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1e/5077206_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_85ecf1e93b2cadd7bbf9f453e6b87593.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች – ኢትዮጵያዊ ምሁር
08:01 30.08.2026 (የተሻሻለ: 08:16 30.08.2026) ሩሲያ ሁልጊዜም ቢሆን የቀኝ ግዛትን የምትቃወም የአፍሪካ ወዳጅ ነበረች – ኢትዮጵያዊ ምሁር ይህ አቋም ሩሲያን በአፍሪካ ቀንድ ወይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እውነተኛና ተፈጥሯዊ ወዳጅ እንደሚያደርጋት
ዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
“ስለዚህ ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላት ግንኙነት በጋራ መከባበር፣ የሀገራቱን ሉአላዊነትና ግዛታዊ አንድነት በማክበር ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ይህ ደግሞ የአፍሪካ ሕብረት መርህ ጭምር ነው፡፡” በማለት አስረድተዋል።
ዶ/ር ያዕቆብ በታሪካዊና ተፈጥሯዊ ወዳጅነት ላይ ተመስርቶ ወደፊት ሊኖር ስለሚችለው የትብብር እድል ያቀረቡትን ዝርዝር ማብራሪያ በቪዲዮው ይከታተሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X