https://amh.sputniknews.africa/20260829/5075369.html
የኒጀር መከላከያ ሚኒስቴር በኒያሜ ስለተሰማው ተኩስ ማብራሪያ ሰጠ፤ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ጥሪ አቀረበ
የኒጀር መከላከያ ሚኒስቴር በኒያሜ ስለተሰማው ተኩስ ማብራሪያ ሰጠ፤ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ጥሪ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የኒጀር መከላከያ ሚኒስቴር በኒያሜ ስለተሰማው ተኩስ ማብራሪያ ሰጠ፤ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ጥሪ አቀረበ የወታደራዊ ደንቦችን የጣሰ አንድ የወታደሮች ስብስብ "በኒያሜ በሚገኘው 101ኛ ቤዝ የጦር ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ጥቂት የሥራ ባልደረቦቻቸውን ለመያዝ የሞከሩ... 29.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-29T18:15+0300
2026-08-29T18:15+0300
2026-08-29T20:20+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1d/5075655_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_cf24112220f96f48453454c8aba73dee.jpg
የኒጀር መከላከያ ሚኒስቴር በኒያሜ ስለተሰማው ተኩስ ማብራሪያ ሰጠ፤ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ጥሪ አቀረበ የወታደራዊ ደንቦችን የጣሰ አንድ የወታደሮች ስብስብ "በኒያሜ በሚገኘው 101ኛ ቤዝ የጦር ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ጥቂት የሥራ ባልደረቦቻቸውን ለመያዝ የሞከሩ ሲሆን፣ በከተማዋ በሚገኙ ዋና ዋና ቦታዎች ላይም ተኩስ ክፍተዋል" ሲል ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።ሆኖም "የመከላከያ ኃይሉ የሰጠው ፈጣን ምላሽ" በእነዚህ ቦታዎች ላይ "በሂደት ቁጥጥርን መልሶ ለመያዝ" አስችሏል።ሚኒስትር ሳሊፉ ሞዲ ሕዝቡ "ተረጋግቶ የእለት ተእለት እንቅስቃሴውን በነጻነት እንዲቀጥል" አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኒያሚ ኒጀር
Sputnik አፍሪካ
ኡጋንዳ
2026-08-29T18:15+0300
true
PT0M28S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1d/5075655_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_647ad2ce97ae716597ac73adc5e5e871.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኒጀር መከላከያ ሚኒስቴር በኒያሜ ስለተሰማው ተኩስ ማብራሪያ ሰጠ፤ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ጥሪ አቀረበ
18:15 29.08.2026 (የተሻሻለ: 20:20 29.08.2026) የኒጀር መከላከያ ሚኒስቴር በኒያሜ ስለተሰማው ተኩስ ማብራሪያ ሰጠ፤ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ጥሪ አቀረበ የወታደራዊ ደንቦችን የጣሰ አንድ የወታደሮች ስብስብ "በኒያሜ በሚገኘው 101ኛ ቤዝ የጦር ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ጥቂት የሥራ ባልደረቦቻቸውን ለመያዝ የሞከሩ ሲሆን፣ በከተማዋ በሚገኙ ዋና ዋና ቦታዎች ላይም ተኩስ ክፍተዋል" ሲል ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
ሆኖም "የመከላከያ ኃይሉ የሰጠው ፈጣን ምላሽ" በእነዚህ ቦታዎች ላይ "በሂደት ቁጥጥርን መልሶ ለመያዝ" አስችሏል።
ሚኒስትር ሳሊፉ ሞዲ ሕዝቡ "ተረጋግቶ የእለት ተእለት እንቅስቃሴውን በነጻነት እንዲቀጥል" አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X