https://amh.sputniknews.africa/20260829/5069317.html
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ"ቅኝ ገዥዎች በወጡበት ወቅት የአፍሪካ ሀገራትን በእውነት ነፃ የማድረግ እውነተኛ ፍላጎት አልነበራቸውም" ሲሉ በሞሮጎሮ ሙስሊም... 29.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-29T08:33+0300
2026-08-29T08:33+0300
2026-08-29T08:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1d/5069164_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_7fd09fcf3826baa8ec33519176c76c65.jpg
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ"ቅኝ ገዥዎች በወጡበት ወቅት የአፍሪካ ሀገራትን በእውነት ነፃ የማድረግ እውነተኛ ፍላጎት አልነበራቸውም" ሲሉ በሞሮጎሮ ሙስሊም ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ዶ/ር አቡባከር ራጃብ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ባለሙያው ይህን ያሉት አሜሪካ እና ሌሎች የምዕራብ ሀገራት በአፍሪካ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉትን ያልተቋረጠ ጣልቃ ገብነት አስመልክተው በሰጡት አስተያየት ነው። ቅኝ ገዥ ኃይላት የለቀቁት በጥሩ ፈቃድ ሳይሆን በጫና ምክንያት ነው ሲሉ የተከራከሩት ራጃብ፤ የብዝበዛ ሥርዓታቸው ግን እንደቀጠለ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተውበታል።የቅኝ ግዛት ካባን በኢምፔሪያሊዝም ካባ ማጥለቅ የኢምፔሪያሊዝም ሥርዓት የአፍሪካን የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚ ሕይወት መወሰኑን ቀጥሏል ያሉት ራጃብ፤ አፍሪካ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ተይዛ እንድትቆይ የተደረገው የምዕራባውያንን የኢኮኖሚ ውድቀት ለመከላከል ነው ሲሉ አክለዋል።"እነርሱ [ምዕራባውያን] አካላዊ መሠረታቸውን ከዚህ ያነሱ ቢሆንም፣ ዋና መሥሪያ ቤታቸው ግን እዚያው እንዳለ ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ
2026-08-29T08:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1d/5069164_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_c41e7ea50f8c3bea8ca76e30b516c5ac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ
08:33 29.08.2026 (የተሻሻለ: 08:34 29.08.2026) አፍሪካ የተሰጣት 'የሰንደቅ ዓላማ ነፃነት' እና የይስሙላ ሉዓላዊነት በመሆኑ ቅኝ ግዛት አላበቃም - የታንዛኒያ ባለሙያ
"ቅኝ ገዥዎች በወጡበት ወቅት የአፍሪካ ሀገራትን በእውነት ነፃ የማድረግ እውነተኛ ፍላጎት አልነበራቸውም" ሲሉ በሞሮጎሮ ሙስሊም ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ዶ/ር አቡባከር ራጃብ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ባለሙያው ይህን ያሉት አሜሪካ እና ሌሎች የምዕራብ ሀገራት በአፍሪካ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉትን ያልተቋረጠ ጣልቃ ገብነት አስመልክተው በሰጡት አስተያየት ነው።
ቅኝ ገዥ ኃይላት የለቀቁት በጥሩ ፈቃድ ሳይሆን በጫና ምክንያት ነው ሲሉ የተከራከሩት ራጃብ፤ የብዝበዛ ሥርዓታቸው ግን እንደቀጠለ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተውበታል።
የቅኝ ግዛት ካባን በኢምፔሪያሊዝም ካባ ማጥለቅ
የኢምፔሪያሊዝም ሥርዓት የአፍሪካን የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚ ሕይወት መወሰኑን ቀጥሏል ያሉት ራጃብ፤ አፍሪካ በዚህ ሁኔታ ውስጥ ተይዛ እንድትቆይ የተደረገው የምዕራባውያንን የኢኮኖሚ ውድቀት ለመከላከል ነው ሲሉ አክለዋል።
"እነርሱ [ምዕራባውያን] አካላዊ መሠረታቸውን ከዚህ ያነሱ ቢሆንም፣ ዋና መሥሪያ ቤታቸው ግን እዚያው እንዳለ ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X