የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ የ124.2 ቢሊዮን ብር ታሪካዊ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ የ124.2 ቢሊዮን ብር ታሪካዊ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

ከዚህ ውስጥ 39.5 ቢሊዮን ብሩ የተጣራ ትርፍ መሆኑ የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግባለች።

ቁልፍ ዝርዝሮች፦

🟠 የአገሪቱ አጠቃላይ የኃይል ማመንጨት አቅም የ23% ዕድገት በማስመዝገብ 9,730 ሜጋ ዋት ደርሷል።

🟠 የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የአይሻ 2 እና የአሰላ የንፋስ ኃይል ፕሮጀክቶች ወደ ኦፕሬሽን ገብተዋል።

🟠 እየተካሄዱ ያሉ የኃይል ማመንጨት ግንባታዎች አጠቃላይ አፈጻጸም 92.51% ደርሷል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0