በ76 ወረዳዎች፤ 2 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች፦ የኢትዮጵያ ለአየር ንብረትን የማይበገር የስንዴ ፕሮጀክት

© telegram sputnik_ethiopiaበ76 ወረዳዎች፤ 2 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች፦ የኢትዮጵያ ለአየር ንብረትን የማይበገር የስንዴ ፕሮጀክት
በ76 ወረዳዎች፤ 2 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች፦ የኢትዮጵያ ለአየር ንብረትን የማይበገር የስንዴ ፕሮጀክት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.08.2026
ሰብስክራይብ

#sputnikinfographics | በ76 ወረዳዎች፤ 2 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች፦ የኢትዮጵያ ለአየር ንብረትን የማይበገር የስንዴ ፕሮጀክት

ግብርና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ አየር ንብረት የሚቋቋም የስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት በአራት ክልሎች ተግባራዊ በማድረግ የስንዴ ምርትና ምርታማነትን በማሻሻል የአነስተኛ አርሶ አደሮችን ገቢ ለማሳደግ ማቀዱን በፕሮጀክቱ የ2018 በጀት ዓመት አፈፃፀም እና የ2019 ዕቅድ ግምገማ ወቅት ተገልጿል።

የፕሮጀክቱ የትግበራ ዕቅድን የበለጠ ለማወቅ የስፑትኒክ አፍሪካን የመረጃ ግራፊክስ ይመልከቱ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0