https://amh.sputniknews.africa/20260828/5054957.html
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያ
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያኢትዮጵያ ትልቅ የውኃ ሀብት እንዳላት ያስታወሱት የውሃ ፖለቲካ ምሁርና የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባሉ ያቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)፤ ሀገሪቱ ታዳሽ ኃይሏን ለጂቡቲ፣... 28.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-28T08:00+0300
2026-08-28T08:00+0300
2026-08-28T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1c/5054804_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_918e101355c362864826e1ecddb05a8c.jpg
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያኢትዮጵያ ትልቅ የውኃ ሀብት እንዳላት ያስታወሱት የውሃ ፖለቲካ ምሁርና የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባሉ ያቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)፤ ሀገሪቱ ታዳሽ ኃይሏን ለጂቡቲ፣ ሱዳን ኬንያ እና ታንዛኒያ እያካፈለች እንደሆነና ይህን አስፍታ የመቀጥል አቅሙ እንዳላት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"የኢትዮጵያ ከውኃ ኃይል የማመንጨት አቅም በጣም ግዙፍ ነው...በአንድ ጀምበር ሊበለጽግ አይችልም፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 14 ዓመታት ፈጅቷል። ሌሎች ግድቦች ከዚህ ያነሰ ወይም የበለጠ ዓመታት ሊወስዱ ይችላሉ። ያ አቅም በቀጣናው በትክክል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል" በማለት አብራርተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያ
2026-08-28T08:00+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1c/5054804_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_a9767d8187d3f179c86bc7ad673b733a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያ
08:00 28.08.2026 (የተሻሻለ: 08:04 28.08.2026) የኢትዮጵያ የውኃ ኃይል ኃብት ለቀጣናዊ ትስስር እየዋለ ነው - ኢትዮጵያዊ የውኃ ባለሙያ
ኢትዮጵያ ትልቅ የውኃ ሀብት እንዳላት ያስታወሱት የውሃ ፖለቲካ ምሁርና የሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ቡድን አባሉ ያቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)፤ ሀገሪቱ ታዳሽ ኃይሏን ለጂቡቲ፣ ሱዳን ኬንያ እና ታንዛኒያ እያካፈለች እንደሆነና ይህን አስፍታ የመቀጥል አቅሙ እንዳላት ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የኢትዮጵያ ከውኃ ኃይል የማመንጨት አቅም በጣም ግዙፍ ነው...በአንድ ጀምበር ሊበለጽግ አይችልም፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 14 ዓመታት ፈጅቷል። ሌሎች ግድቦች ከዚህ ያነሰ ወይም የበለጠ ዓመታት ሊወስዱ ይችላሉ። ያ አቅም በቀጣናው በትክክል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል" በማለት አብራርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X