https://amh.sputniknews.africa/20260827/5053836.html
ኢትዮጵያ የግል የኃይል አምራቾች ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ ልትፈቅድ ነው
ኢትዮጵያ የግል የኃይል አምራቾች ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ ልትፈቅድ ነው
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የግል የኃይል አምራቾች ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ ልትፈቅድ ነው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የጸደቀው የተሻሻለው ብሔራዊ የኃይል ፖሊሲ፤ የግል ኤሌክትሪክ አምራቾች የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያን በመጠቀም ለትልልቅ... 27.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-27T19:40+0300
2026-08-27T19:40+0300
2026-08-27T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1b/5053683_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_f10395690344f518a737cb78d5a3bd7f.jpg
ኢትዮጵያ የግል የኃይል አምራቾች ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ ልትፈቅድ ነው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የጸደቀው የተሻሻለው ብሔራዊ የኃይል ፖሊሲ፤ የግል ኤሌክትሪክ አምራቾች የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያን በመጠቀም ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ የሚያስችሉ የሕግ ማሻሻያዎችን አካቷል ተብሏል። ይህ የተገለጸው ዓለም ባንክ ይፋ ባደረገው የፕሮግራም ሰነድ ሲሆን እርምጃው በመንግሥትና በግል ዘርፍ አጋርነት በኃይል ማስተላለፍ እና ማከፋፈል ሂደት ውስጥ የግሉ ዘርፍ ለሚኖረው ተሳትፎ መሠረት የሚጥል እንደሆነ ተነግሯል።ማሻሻያው የግል አምራቾች "ከፍተኛ ኃይል ለሚጠቀሙ የኢንዱስትሪ ተጠቃሚዎች በቀጥታ ማቅረብን ጨምሮ ብሔራዊ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩን እንዲያገኙ እና እንዲጠቀሙ" የሚያስችል ነው ሲል የዓለም ባንክ ሪፖርት አብራርቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1b/5053683_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_8e63cbb8add0812e6aa919be2d45dfaa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የግል የኃይል አምራቾች ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ ልትፈቅድ ነው
19:40 27.08.2026 (የተሻሻለ: 19:44 27.08.2026) ኢትዮጵያ የግል የኃይል አምራቾች ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ ልትፈቅድ ነው
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የጸደቀው የተሻሻለው ብሔራዊ የኃይል ፖሊሲ፤ የግል ኤሌክትሪክ አምራቾች የብሔራዊ ኤሌክትሪክ ማስተላለፊያን በመጠቀም ለትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ኤሌክትሪክ እንዲያቀርቡ የሚያስችሉ የሕግ ማሻሻያዎችን አካቷል ተብሏል።
ይህ የተገለጸው ዓለም ባንክ ይፋ ባደረገው የፕሮግራም ሰነድ ሲሆን እርምጃው በመንግሥትና በግል ዘርፍ አጋርነት በኃይል ማስተላለፍ እና ማከፋፈል ሂደት ውስጥ የግሉ ዘርፍ ለሚኖረው ተሳትፎ መሠረት የሚጥል እንደሆነ ተነግሯል።
ማሻሻያው የግል አምራቾች "ከፍተኛ ኃይል ለሚጠቀሙ የኢንዱስትሪ ተጠቃሚዎች በቀጥታ ማቅረብን ጨምሮ ብሔራዊ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሩን እንዲያገኙ እና እንዲጠቀሙ" የሚያስችል ነው ሲል የዓለም ባንክ ሪፖርት አብራርቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X