የአፍሪካ ሀገራት በጤናው ዘርፍ በራስ የመቆምን አስፈላጊነት መገንዘብ አለባቸው - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሀገራት በጤናው ዘርፍ በራስ የመቆምን አስፈላጊነት መገንዘብ አለባቸው - ባለሙያ

በፋይናንስ ድጋፍ ዙሪያ ለውጦች እየታዩ  በመሆኑ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት ለሀገር ውስጥ ጤና ፋይናንስ ቅድሚያ  በመስጠት መዋዕለ ነዋይ ማፍሰስ አለባቸው ሲሉ የምስራቅ፣ ማዕከላዊና ደቡባዊ አፍሪካ የጤና ምኅበረሰብ ዳሬክተር ጀነራል ዶክተር ነቱሊ ካፖሎገዌ ተናግረዋል።

"ይህም የግል ዘርፉን ተሳትፎ፣ የተቀናጀ ፋይናንስን፣ እንዲሁም የጤና ዘርፉን ለመደገፍ የተለያዩ የገንዘብ ምንጮችን መፈለግ ያካትታል" ሲሉ ከ76ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0