በሉሃንስክ በሕዝብ ማጓጓዣ አውቶቡስ ላይ በተፈፀመ የዩክሬን ድሮን ጥቃት የዘጠኝ ሰላማዊ ሰዎች ሕይወት አለፈ

© telegram sputnik_ethiopiaበሉሃንስክ በሕዝብ ማጓጓዣ አውቶቡስ ላይ በተፈፀመ የዩክሬን ድሮን ጥቃት የዘጠኝ ሰላማዊ ሰዎች ሕይወት አለፈ
በሉሃንስክ በሕዝብ ማጓጓዣ አውቶቡስ ላይ በተፈፀመ የዩክሬን ድሮን ጥቃት የዘጠኝ ሰላማዊ ሰዎች ሕይወት አለፈ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.08.2026
ሰብስክራይብ

በሉሃንስክ በሕዝብ ማጓጓዣ አውቶቡስ ላይ በተፈፀመ የዩክሬን ድሮን ጥቃት የዘጠኝ ሰላማዊ ሰዎች ሕይወት አለፈ

​አውቶቡሱ 15 ተጓዦችን ጭኖ ከሊሲቻንስክ ወደ ስታካኖቭ በመጓዝ ላይ ሳለ ጥቃቱ እንደተፈጸመበት የክልሉ አስተዳዳሪ ሊዮኒድ ፓሴችኒክ ገልጸዋል።

​ስምንቱ ሕይወታቸውን ወዲያውኑ ያጡ ሲሆን የ20 ዓመት ሴት ወደ ጽኑ ሕክምና ክፍል ብትወሰድም ሕይወቷን ማዳን አልተቻለም። እናቷ በጥቃቱ ቆስላለች።

​የክልሉ አስተዳዳሪ ጥቃቱን ሆን ተብሎ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የተፈፀመ ሲሉ ኮንነዋል። አክለውም፤ "ለዚህ የጦር ወንጀል ተጠያቂ የሆኑቱ ቅጣት ይጠብቃቸዋል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0