https://amh.sputniknews.africa/20260826/5038817.html
በደቡብ ሱዳን በሁለት ኢትዮጵያውያን ሰላም አስካባሪዎች ላይ የተፈጸመውን “አሰቃቂ ጥቃት” በጽኑ እናወግዛለን - የኢትዮጵያ መንግሥት
በደቡብ ሱዳን በሁለት ኢትዮጵያውያን ሰላም አስካባሪዎች ላይ የተፈጸመውን “አሰቃቂ ጥቃት” በጽኑ እናወግዛለን - የኢትዮጵያ መንግሥት
Sputnik አፍሪካ
በደቡብ ሱዳን በሁለት ኢትዮጵያውያን ሰላም አስካባሪዎች ላይ የተፈጸመውን “አሰቃቂ ጥቃት” በጽኑ እናወግዛለን - የኢትዮጵያ መንግሥት“ጥቃቱ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም ማስከበር ተልዕኮን ክብር እና የማይደፈርነት የሚፃረር ነው። ለዚህ ድርጊት ተጠያቂ... 26.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-26T11:14+0300
2026-08-26T11:14+0300
2026-08-26T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1a/5038664_0:10:1096:627_1920x0_80_0_0_503046ecc9b610e975a11b984fde71e8.jpg
በደቡብ ሱዳን በሁለት ኢትዮጵያውያን ሰላም አስካባሪዎች ላይ የተፈጸመውን “አሰቃቂ ጥቃት” በጽኑ እናወግዛለን - የኢትዮጵያ መንግሥት“ጥቃቱ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም ማስከበር ተልዕኮን ክብር እና የማይደፈርነት የሚፃረር ነው። ለዚህ ድርጊት ተጠያቂ የሆኑ አካላት ተለይተው ለፍትሕ መቅረብ አለባቸው” ሲል በተመድ የኢትዮጵያ መንግሥት ቋሚ መልዕክተኛ በኤክስ ገጹ አሳስቧል።ልዑኩ ህይወታቸውን ላጡ የሰላም አስከባሪዎች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች ጥልቅ ሀዘኑንም ገልጿል። በጥቃቱ ሦስት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ሰባት ሰላም አስከባሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1a/5038664_124:0:973:637_1920x0_80_0_0_a2ddf39b652cfaac50fbd33319ff3acd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በደቡብ ሱዳን በሁለት ኢትዮጵያውያን ሰላም አስካባሪዎች ላይ የተፈጸመውን “አሰቃቂ ጥቃት” በጽኑ እናወግዛለን - የኢትዮጵያ መንግሥት
በደቡብ ሱዳን በሁለት ኢትዮጵያውያን ሰላም አስካባሪዎች ላይ የተፈጸመውን “አሰቃቂ ጥቃት” በጽኑ እናወግዛለን - የኢትዮጵያ መንግሥት
“ጥቃቱ የተባበሩት መንግሥታት የሰላም ማስከበር ተልዕኮን ክብር እና የማይደፈርነት የሚፃረር ነው። ለዚህ ድርጊት ተጠያቂ የሆኑ አካላት ተለይተው ለፍትሕ መቅረብ አለባቸው” ሲል በተመድ የኢትዮጵያ መንግሥት ቋሚ መልዕክተኛ በኤክስ ገጹ አሳስቧል።
ልዑኩ ህይወታቸውን ላጡ የሰላም አስከባሪዎች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች ጥልቅ ሀዘኑንም ገልጿል።
በጥቃቱ ሦስት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ሰባት ሰላም አስከባሪዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X