https://amh.sputniknews.africa/20260826/5037485.html
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት
Sputnik አፍሪካ
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትበትራክ ውድድሮች ከ10,000 ሜትር እስከ 100 ሜትር በጣም ሰፊ ሥራ መሥራት እንዳለብን አይተናል ሲሉ የፌዴዴሽኑ ፕሬዚዳንት ኮማንደር... 26.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-26T08:52+0300
2026-08-26T08:52+0300
2026-08-26T08:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1a/5037332_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a941be3f53b64373f783459e4456e7c3.jpg
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትበትራክ ውድድሮች ከ10,000 ሜትር እስከ 100 ሜትር በጣም ሰፊ ሥራ መሥራት እንዳለብን አይተናል ሲሉ የፌዴዴሽኑ ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“በተለይ ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ስርዓት ይኖረናል ብዬ አስባለሁ። ልጆቻችንንም ስርዓት ባለው መልኩ መርጠን እንደግፋቸዋለን። ጎዳና ላይ ጥሩ ነን፣ በትራክ ውድድሮች ላይ ግን እንደ ከዚህ በፊቱ አይደለንም” ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት
Sputnik አፍሪካ
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት
2026-08-26T08:52+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1a/5037332_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_78772db89a72506b41e872ab059b7743.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት
08:52 26.08.2026 (የተሻሻለ: 08:54 26.08.2026) ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ሥርዓት ይኖረናል - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት
በትራክ ውድድሮች ከ10,000 ሜትር እስከ 100 ሜትር በጣም ሰፊ ሥራ መሥራት እንዳለብን አይተናል ሲሉ የፌዴዴሽኑ ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“በተለይ ከመስከረም ወይም ከጥቅምት ጀምሮ አዲስ የሥልጠና ስርዓት ይኖረናል ብዬ አስባለሁ። ልጆቻችንንም ስርዓት ባለው መልኩ መርጠን እንደግፋቸዋለን። ጎዳና ላይ ጥሩ ነን፣ በትራክ ውድድሮች ላይ ግን እንደ ከዚህ በፊቱ አይደለንም” ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X