https://amh.sputniknews.africa/20260826/5037034.html
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ግብፅ የትብብር አድማሱን ለማስፋት ካቀረባቻቸው ጥያቄዎች አንዱ በምርምር ሪአክተር ላይ የተመሠረተና ሁለገብ መፍትሔ የሚሰጥ... 26.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-26T08:03+0300
2026-08-26T08:03+0300
2026-08-26T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1a/5036881_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ec2e4daafc587ef887266954774c2440.jpg
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ግብፅ የትብብር አድማሱን ለማስፋት ካቀረባቻቸው ጥያቄዎች አንዱ በምርምር ሪአክተር ላይ የተመሠረተና ሁለገብ መፍትሔ የሚሰጥ ከፍተኛ አፈጻጸም ያለው ዘመናዊ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ግንባታ እንደሆነ አሌክሲ ሊካቼቭ ገልጸዋል። "ይህ ግብፅ ከዓለም ዋነኛ የቱሪዝም መዲናዎች አንዷ በመሆን ለያዘችው መሪ ሚና ትልቅ አቅም እንደሚጨምርና ሰፊውን የቱሪዝም አገልግሎት በሕክምና ቱሪዝም ዕድል እንደሚያሳድገው እምነት አለኝ" ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም ሩሲያ ከኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ከአልጄሪያ ጋር በኒውክሌር ሕክምና ትብብሯን ማጠናክሯ ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ
2026-08-26T08:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1a/5036881_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_297035f5f213411792d5632e394aa0f4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ
08:03 26.08.2026 (የተሻሻለ: 08:04 26.08.2026) ሩሲያ በ2027 ግብፅ ውስጥ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ፕሮጀክት ይጀምራል ብላ ትጠብቃለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ግብፅ የትብብር አድማሱን ለማስፋት ካቀረባቻቸው ጥያቄዎች አንዱ በምርምር ሪአክተር ላይ የተመሠረተና ሁለገብ መፍትሔ የሚሰጥ ከፍተኛ አፈጻጸም ያለው ዘመናዊ የኒውክሌር ሕክምና ማዕከል ግንባታ እንደሆነ አሌክሲ ሊካቼቭ ገልጸዋል።
"ይህ ግብፅ ከዓለም ዋነኛ የቱሪዝም መዲናዎች አንዷ በመሆን ለያዘችው መሪ ሚና ትልቅ አቅም እንደሚጨምርና ሰፊውን የቱሪዝም አገልግሎት በሕክምና ቱሪዝም ዕድል እንደሚያሳድገው እምነት አለኝ" ሲሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ከዚህ ቀደም ሩሲያ ከኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ከአልጄሪያ ጋር በኒውክሌር ሕክምና ትብብሯን ማጠናክሯ ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X