https://amh.sputniknews.africa/20260825/5035938.html
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉ
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉለዚህም በበጀት ዓመቱ የሀገር ውስጥ ምርቶችን ለማስተዋወቅ እና የገበያ ትስስር ለማጠናከር የተዘጋጁ 121 መድረኮች እንዲሁም 243... 25.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-25T20:17+0300
2026-08-25T20:17+0300
2026-08-25T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/19/5035785_3:0:1077:604_1920x0_80_0_0_b6a74c0b9dfb03bbe43ab4f8b9d55ab0.jpg
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉለዚህም በበጀት ዓመቱ የሀገር ውስጥ ምርቶችን ለማስተዋወቅ እና የገበያ ትስስር ለማጠናከር የተዘጋጁ 121 መድረኮች እንዲሁም 243 ኤግዚቢሽኖች እና ባዛሮች አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። በተጨማሪም ሚኒስቴሩ በንቅናቄው አማካይነት በ14 ክልሎች የኢንዱስትሪውን ዘርፍ የሚፈታተኑ 3,865 ችግሮችን በመለየት፤ በ2018 በጀት ዓመት 3,171 ለሚሆኑት መፍትሔ ሠጥቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉ
2026-08-25T20:17+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/19/5035785_138:0:943:604_1920x0_80_0_0_0b54e267219903a3ff2f215f7e51232c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉ
20:17 25.08.2026 (የተሻሻለ: 20:24 25.08.2026) የኢትዮጵያ ታምርት አውደ ርዕዮች ከ57 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የገበያ ትስስር ስምምነቶች እንዲፈጸሙ አስቻሉ
ለዚህም በበጀት ዓመቱ የሀገር ውስጥ ምርቶችን ለማስተዋወቅ እና የገበያ ትስስር ለማጠናከር የተዘጋጁ 121 መድረኮች እንዲሁም 243 ኤግዚቢሽኖች እና ባዛሮች አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተጨማሪም ሚኒስቴሩ በንቅናቄው አማካይነት በ14 ክልሎች የኢንዱስትሪውን ዘርፍ የሚፈታተኑ 3,865 ችግሮችን በመለየት፤ በ2018 በጀት ዓመት 3,171 ለሚሆኑት መፍትሔ ሠጥቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X