ከኢትዮጵያ ቀደምት እና ለሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ መግቢያ የሆነችውን ደባርቅ ከተማ የቱሪዝም አቅም ለማሳደግ እንቅስቃሴ ተጀመረ

© telegram sputnik_ethiopiaከኢትዮጵያ ቀደምት እና ለሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ መግቢያ የሆነችውን ደባርቅ ከተማ የቱሪዝም አቅም ለማሳደግ እንቅስቃሴ ተጀመረ
ከኢትዮጵያ ቀደምት እና ለሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ መግቢያ የሆነችውን ደባርቅ ከተማ የቱሪዝም አቅም ለማሳደግ እንቅስቃሴ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.08.2026
ሰብስክራይብ

ከኢትዮጵያ ቀደምት እና ለሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ መግቢያ የሆነችውን ደባርቅ ከተማ የቱሪዝም አቅም ለማሳደግ እንቅስቃሴ ተጀመረ

 

የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ከተማዋን ለማልማት በአዲስአበባ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም አካሂዷል።

 

በመርኃ-ግብሩ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ፤ “የደባርቅ ከተማ ለሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፖርክ መግቢያ በር በመኾኗ ከተማዋን ማልማት የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን ፀጋ በአግባቡ ለመጠቀም መሠረት ነው" ብለዋል።

 

ለከተማዋ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ዕቅድ ከ3.5 ቢሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል። የደባርቅን ገጽታ ለመቀየርና ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ ማኅበረሰቡ እንዲረባረብም ተጠይቋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0