በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የመርከቦች እንቅስቃሴ ለውጥ
18:40 25.08.2026 (የተሻሻለ: 18:44 25.08.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ የመርከቦች እንቅስቃሴ ለውጥ
ሆርሙዝ ከጦርነቱ በፊት በዓለም ላይ እጅግ ሥራ ከሚበዛባቸው የባሕር መተላለፊያዎች አንዱ ነበር።
ጦርነቱን ተከትሎ በባሕር ፈንጂዎች፣ በኢራን ቀረጥ፣ በአሜሪካ የባሕር ኃይል እገዳዎች እንዲሁም በመርከብ መገናኛዎች መቋረጥ በወሽመጡ የሚደረጉ ጉዞዎች ተስተጓጉለዋል።
ከተኩስ አቁሙ እና ከአሜሪካ እና ኢራን የመግባቢያ ስምምነት በኋላ የመርከብ እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ ቢመለስም አሁንም ግን ከጦርነቱ በፊት ከነበረው መጠን 20% ላይ ብቻ ይገኛል።
ስለሆርሙዝ ወቅታዊ የመርከቦች እንቅስቃሴ ለማወቅ ቪዲዮውን ይከታተሉ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X