https://amh.sputniknews.africa/20260825/5034585.html
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ"ጥሩ መሪዎች አይበደሩም፤ ይልቁንም የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ይጠቀማሉ። የሀገሪቱ ሕዝብ ቅድሚያ የሚያገኝበትን ሕጎች ያጸድቃሉ"... 25.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-25T18:22+0300
2026-08-25T18:22+0300
2026-08-25T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/19/5034432_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_2c7ff24fde3c47239ac49478d585318f.jpg
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ"ጥሩ መሪዎች አይበደሩም፤ ይልቁንም የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ይጠቀማሉ። የሀገሪቱ ሕዝብ ቅድሚያ የሚያገኝበትን ሕጎች ያጸድቃሉ" ሲሉ ኮንያ ማቶንሲ በህንድ የሚካሄደው የ2026 የብሪክስ ጉባኤን አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል። ምዕራባውያን እንደ አይኤምኤፍ እና ዓለም ባንክ ያሉ ተቋማትን እንዲሁም የመገናኛ ብዙኃን ተፅዕኖን በመጠቀም "ከእነሱ ስብስብ ውጭ የሌሎች ሀገር ህልውና እንዳይቀጥል ለማድረግ ይሠራሉ" ሲሉ አክለዋል።"ባለብዙ ዋልታ ዓለም እንዲኖር ከፍተኛ ፍላጎት ነበረ። በመሆኑም ቻይና፣ ሩሲያ፣ ህንድ፣ ብራዚል እንዲሁም ደቡብ አፍሪካ፤ አፍሪካን ጨምሮ ደቡባዊ የዓለም ሀገራትን የሚጠቅም አዲስ የዓለም ሥርዓት ለመፍጠር በአንድነት መቆም ነበረባቸው።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
2026-08-25T18:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/19/5034432_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_bac34629942e56103092b92baf8b4bac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
18:22 25.08.2026 (የተሻሻለ: 18:24 25.08.2026) ከብሪክስ ተጨባጭ ጥቅም ሊገኝ የሚችለው መሪዎች አፍሪካውያንን ከቁብ ሲቆጥሩ ብቻ ነው - ደቡብ አፍሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
"ጥሩ መሪዎች አይበደሩም፤ ይልቁንም የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት ይጠቀማሉ። የሀገሪቱ ሕዝብ ቅድሚያ የሚያገኝበትን ሕጎች ያጸድቃሉ" ሲሉ ኮንያ ማቶንሲ በህንድ የሚካሄደው የ2026 የብሪክስ ጉባኤን አስመልክቶ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።
ምዕራባውያን እንደ አይኤምኤፍ እና ዓለም ባንክ ያሉ ተቋማትን እንዲሁም የመገናኛ ብዙኃን ተፅዕኖን በመጠቀም "ከእነሱ ስብስብ ውጭ የሌሎች ሀገር ህልውና እንዳይቀጥል ለማድረግ ይሠራሉ" ሲሉ አክለዋል።
"ባለብዙ ዋልታ ዓለም እንዲኖር ከፍተኛ ፍላጎት ነበረ። በመሆኑም ቻይና፣ ሩሲያ፣ ህንድ፣ ብራዚል እንዲሁም ደቡብ አፍሪካ፤ አፍሪካን ጨምሮ ደቡባዊ የዓለም ሀገራትን የሚጠቅም አዲስ የዓለም ሥርዓት ለመፍጠር በአንድነት መቆም ነበረባቸው።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X