https://amh.sputniknews.africa/20260825/5026476.html
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ የመከላከያ ሚኒስትር አንጀሊና ሞትሼክጋ፤ የጠፉ የነፃነት ታጋዮችን ለማፈላለግ ደቡብ አፍሪካ... 25.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-25T09:02+0300
2026-08-25T09:02+0300
2026-08-25T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/19/5025982_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a572e27a47173a9d0c9cf626691c8abc.jpg
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ የመከላከያ ሚኒስትር አንጀሊና ሞትሼክጋ፤ የጠፉ የነፃነት ታጋዮችን ለማፈላለግ ደቡብ አፍሪካ ከናሚቢያ ጋር ያላትን ጥረት እንደምታድስ አረጋግጠዋል። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ስድስት አርበኞች ባረፉበት እና ሁለቱ ደግሞ ተምሳሌታዊ መቃብር ባገኙበት የጀግኖች መካነ መቃብር የድጋሚ ቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።"ዛሬ ለነፃነት ሲሉ ህይወታቸውን የሰጡትን የናሚቢያ ወንድ እና ሴት ልጆችን ወደ ሀገራቸው ለመቀበል በተቀደሰው በጀግኖች መካነ መቃብር ተሰብስበናል። በእርግጥም ጉዟቸው ረጅም፣ የመከራ፣ የመስዋዕትነት እና የፅናት ነበር።"ደቡብ አፍሪካ የጠፉ ሰዎች እና የእውነትና እርቅ ሂደትን የሚመለከቱ ተነሳሽነቶችን ጨምሮ፤ የዘመዶቻቸውን ሁኔታ አረጋግጠው እልባት ማግኘት ለሚፈልጉ ቤተሰቦች እገዛ ለማድረግ የተለያዩ ኮሚሽኖች እና ተቋማትን ማቋቋሟን ሞትሼክጋ አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ
2026-08-25T09:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/19/5025982_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ff0e97bdbf0f7ad1551259119c1acdc0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ
09:02 25.08.2026 (የተሻሻለ: 09:04 25.08.2026) ናሚቢያ ስድስት የነፃነት ጀግኖችን በድጋሚ ቀበረች፤ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የጠፉ ሰዎችን በማፈላለግ ድጋፍ እንደምታደርግ ቃል ገብታለች - የመንግሥት ሚዲያ
የመከላከያ ሚኒስትር አንጀሊና ሞትሼክጋ፤ የጠፉ የነፃነት ታጋዮችን ለማፈላለግ ደቡብ አፍሪካ ከናሚቢያ ጋር ያላትን ጥረት እንደምታድስ አረጋግጠዋል። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ስድስት አርበኞች ባረፉበት እና ሁለቱ ደግሞ ተምሳሌታዊ መቃብር ባገኙበት የጀግኖች መካነ መቃብር የድጋሚ ቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
"ዛሬ ለነፃነት ሲሉ ህይወታቸውን የሰጡትን የናሚቢያ ወንድ እና ሴት ልጆችን ወደ ሀገራቸው ለመቀበል በተቀደሰው በጀግኖች መካነ መቃብር ተሰብስበናል። በእርግጥም ጉዟቸው ረጅም፣ የመከራ፣ የመስዋዕትነት እና የፅናት ነበር።"
ደቡብ አፍሪካ የጠፉ ሰዎች እና የእውነትና እርቅ ሂደትን የሚመለከቱ ተነሳሽነቶችን ጨምሮ፤ የዘመዶቻቸውን ሁኔታ አረጋግጠው እልባት ማግኘት ለሚፈልጉ ቤተሰቦች እገዛ ለማድረግ የተለያዩ ኮሚሽኖች እና ተቋማትን ማቋቋሟን ሞትሼክጋ አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

