በዲ.አር. ኮንጎ የተረጋገጡ የኢቦላ ታማሚዎች ቁጥር 5,514 ሲደርስ፣ የሟቾች ቁጥር ከ2,600 አልፏል - የጤና ባለሥልጣን

© telegram sputnik_ethiopiaበዲ
በዲ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.08.2026
ሰብስክራይብ

በዲ.አር. ኮንጎ የተረጋገጡ የኢቦላ ታማሚዎች ቁጥር 5,514 ሲደርስ፣ የሟቾች ቁጥር ከ2,600 አልፏል - የጤና ባለሥልጣን

​ እንደ ብሔራዊ የሕዝብ ጤና ኢንስቲትዩት መረጃ ከሆነ፤ ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ሀገሪቱ 2,642 ሞቶችን መዝግባለች።

​ ኢንስቲትዩቱ ባወጣው የቅርብ ጊዜ ዕለታዊ መግለጫ የሚከተሉትን ሪፖርት አድርጓል፦

55 ተጨማሪ በበሽታው የተያዙ፣

23 የሞቱ፣

18 ያገገሙ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0