ትራክ ላይ ቆይተው የሚወጡ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በጎዳና ላይ ውድድር ጥሩ ውጤት እያመጡ ነው - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት

ሰብስክራይብ
ትራክ ላይ ቆይተው የሚወጡ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በጎዳና ላይ ውድድር ጥሩ ውጤት እያመጡ ነው - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት

የግማሽ ማራቶን ክብረወሰን የሰበረው አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ከትራክ ሩጫ ወጥቶ በጎዳና ውድድር አቅሙን በደንብ እያሳየ መምጣቱን ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በማሳያነት ጠቅሰዋል።


"የዮሚፍ ውጤት ብዙ ነገር ይናገራል። በተለይ ትራክ ላይ ቆይተው የሚወጡ አትሌቶች በቀላሉ የትራክ ጥንካሬያቸውን ጎዳና ላይ እንደሚደግሙት የሚያሳይ ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0