አፍሪካ ውስጥ በየሳምንቱ ወደ 110 ለሚጠጉ ድንገተኛ የሕዝብ ጤና አደጋዎች ምላሽ እንሰጣለን - የዓለም ጤና ድርጅት

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ውስጥ በየሳምንቱ ወደ 110 ለሚጠጉ ድንገተኛ የሕዝብ ጤና አደጋዎች ምላሽ እንሰጣለን - የዓለም ጤና ድርጅት

በአኅጉሩ ከሚከስቱት ድንገተኛ የሕዝብ ጤና አደጋዎች 90% ያህሉ ወረርሽኞች መሆናቸውን በዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ የድንገተኛ አደጋዎች ዝግጁነትና ምላሽ ዳሬክተር ዶክተር ማሪ ሮዝሊን ዳርኒካ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግርዋል፡፡

“ወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት ዝግጁ እንዲሆኑ አባል ሀገራቱን እየደገፍን ነው” ሲሉ የጤና ሚኒስቴር የኢትዮጵያን 76ኛ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ጉባዔ አዘጋጅነት አስመልክቶ ከሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ጎን ለጎን ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0