የጊቤ ሦስት የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ አነስተኛ ውሃ እንደያዘ ተገለጸ

ሰብስክራይብ

የጊቤ ሦስት የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ አነስተኛ ውሃ እንደያዘ ተገለጸ

ግድቡ በምስራቅ አፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ ክረምቱን በቂ ዝናብ ባለመዝነቡ የያዘው የውሃ መጠን ዝቅተኛ እንደሆነ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪካ ኃይል አስታውቋል።

የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሹብር ባልቻ፤ የአየር ንብረት ለውጡ በኃይል አቅርቦት ላይ ችግር እንዳይፈጥር በኦፕሬሽን ሥራዎች ላይ ልዩ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ በጣቢያ ተገኝተው የመስክ ምልከታ ሲያደርጉ አሳስበዋል።

ጊቤ ሦስት በዓመት እስከ 6 ሺህ 500 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል በማመንጨት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ቀጥሎ ከፍተኛውን የኃይል ድርሻ ይይዛል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0