የአፍሪካ ሀገራት የጋራ እርምጃ ለጤና ሉዓላዊነት መሠረት ነው - የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopiaየአፍሪካ ሀገራት የጋራ እርምጃ ለጤና ሉዓላዊነት መሠረት ነው - የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር
የአፍሪካ ሀገራት የጋራ እርምጃ ለጤና ሉዓላዊነት መሠረት ነው - የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.08.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሀገራት የጋራ እርምጃ ለጤና ሉዓላዊነት መሠረት ነው - የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር

 

የአፍሪካ ሀገራት አንድነታቸውን በማጠናከር አክሞ ከማዳን ባሻገር ቅድመ መከላከል ላይ ትኩረት ሊያደርጉ እንደሚገባ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ አሳስበዋል።

 

“በአፍሪካ ደረጃ ያለውን የጤና ዘርፍ አገልግሎት ለማጠናከር አባል ሀገራት አብሮ የመሥራት ባሕላችንን ማጎልበት ይገባናል” ሲሉ ከ76ኛው የዓለም የጤና ድርጅት የአፍሪካ ቀጣናዊ ኮሚቴ ስብሰባ ቀድሞ በተካሄደ የጤና የእግር ጉዞ ላይ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ ለአኅጉራዊ የጤና ዘርፍ ውጥኖች የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማድረገ ዝግጁ እንደሆነችም አጽንኦት ሰጥተዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0