2 ሺህ 500 የሚጠጉ ሰዎች በአኀጉር አቋራጭ የዋና ውድድር የቦስፎረስ የባሕር ወሽመጥን አቋረጡ

ሰብስክራይብ

#viral | 2 ሺህ 500 የሚጠጉ ሰዎች በአኀጉር አቋራጭ የዋና ውድድር የቦስፎረስ የባሕር ወሽመጥን አቋረጡ

ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ስፖርተኞች ከኢስታንቡል የእስያ ክፍል ተነስተው፤ ወደ ከተማይቱ የአውሮፓ ክፋይ 6.5 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የዋና ውድድር አድርገዋል።

ለ38ኛ ጊዜ የተካሄደው የቦስፎረስ የባሕር ወሽመጥ የዋና ውድድር፤ እ.ኤ.አ ከ1989 ጀምሮ ሲካሄድ ቆይቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0