https://amh.sputniknews.africa/20260824/5016810.html
በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
Sputnik አፍሪካ
በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ ዛሬ ከጠዋቱ 1:50 ሠዓት ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ፤ ቦሌ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤ/ክርስቲያን አካባቢ የስካቫተር ማሽን መቆፈሪያ ወድቆበት... 24.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-24T11:20+0300
2026-08-24T11:20+0300
2026-08-24T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/18/5017528_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_e0df3ee3c065bf773fe93d3d24b8939f.jpg
በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ ዛሬ ከጠዋቱ 1:50 ሠዓት ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ፤ ቦሌ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤ/ክርስቲያን አካባቢ የስካቫተር ማሽን መቆፈሪያ ወድቆበት ከታክሲ ተሳፋሪዎች መካከል 5 ወንዶችና 1 ሴት ህይወታቸው እንዳለፈ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፖሊስ በተጨማሪም በታክሲ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል በማድረግ ላይ እንደሚገኙ እና የአደጋውን መንስኤ እያጣራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/18/5017528_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_78806b9f05795ce9504c1c6657432fc9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
11:20 24.08.2026 (የተሻሻለ: 11:34 24.08.2026) በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
ዛሬ ከጠዋቱ 1:50 ሠዓት ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ፤ ቦሌ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤ/ክርስቲያን አካባቢ የስካቫተር ማሽን መቆፈሪያ ወድቆበት ከታክሲ ተሳፋሪዎች መካከል 5 ወንዶችና 1 ሴት ህይወታቸው እንዳለፈ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ፖሊስ በተጨማሪም በታክሲ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል በማድረግ ላይ እንደሚገኙ እና የአደጋውን መንስኤ እያጣራ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

