ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በፖላንድ ሲሊሲያ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር ድል አደረጉ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በፖላንድ ሲሊሲያ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር ድል አደረጉ

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ገመቹ ጎዳና በ8 ደቂቃ ከ02 ሰከንድ አሸንፏል።

በሴቶች 1500 ሜትር የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ሻምፒዮኗ ፅጌ ድጉማ በ3 ደቂቃ 55 ሰከንድ አንደኛ ሆና አጠናቃለች።

በሌላ በኩል በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ሩጫ ፍሬወይኒ ኃይሉ ሁለተኛ የወጣች ሲሆን በውድድሩ የተሳተፉ ሌሎች ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከአራተኛ እስከ አስራ አራተኛ ደረጃ ይዘው ጨርሰዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0