https://amh.sputniknews.africa/20260824/5015203.html
አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ማቅረባቸው ‘ተገቢ ነው’ - ጋናዊ የታሪክ ምሁር
አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ማቅረባቸው ‘ተገቢ ነው’ - ጋናዊ የታሪክ ምሁር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ማቅረባቸው ‘ተገቢ ነው’ - ጋናዊ የታሪክ ምሁርየአውሮፓ ሙዚየሞች ያለ ግዢ የወሰዷቸውን የአፍሪካ ቅርሶች “የአፍሪካን ባሕላዊ ቅርሶች እና ባሕላዊ ልማዶች መዝግቦ መያዣ መሳሪያ” አድርገው ይጠቀሙባቸዋል ሲሉ የሄሪቴጅ ክርስቲያን... 24.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-24T09:43+0300
2026-08-24T09:43+0300
2026-08-24T09:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/5015203.jpg?1787553842
አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ማቅረባቸው ‘ተገቢ ነው’ - ጋናዊ የታሪክ ምሁርየአውሮፓ ሙዚየሞች ያለ ግዢ የወሰዷቸውን የአፍሪካ ቅርሶች “የአፍሪካን ባሕላዊ ቅርሶች እና ባሕላዊ ልማዶች መዝግቦ መያዣ መሳሪያ” አድርገው ይጠቀሙባቸዋል ሲሉ የሄሪቴጅ ክርስቲያን ዩኒቨርሲቲ ባልደረባ ኤበነዘር አየሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሆኖም የካሳ ክፍያ ውይይቱ “ከስሜታዊነት የጸዳ” እና “በሰከነ መንፈስ” ሊደረግ እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ማቅረባቸው ‘ተገቢ ነው’ - ጋናዊ የታሪክ ምሁር
09:43 24.08.2026 (የተሻሻለ: 09:44 24.08.2026) አፍሪካውያን የካሳ ጥያቄ ማቅረባቸው ‘ተገቢ ነው’ - ጋናዊ የታሪክ ምሁር
የአውሮፓ ሙዚየሞች ያለ ግዢ የወሰዷቸውን የአፍሪካ ቅርሶች “የአፍሪካን ባሕላዊ ቅርሶች እና ባሕላዊ ልማዶች መዝግቦ መያዣ መሳሪያ” አድርገው ይጠቀሙባቸዋል ሲሉ የሄሪቴጅ ክርስቲያን ዩኒቨርሲቲ ባልደረባ ኤበነዘር አየሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሆኖም የካሳ ክፍያ ውይይቱ “ከስሜታዊነት የጸዳ” እና “በሰከነ መንፈስ” ሊደረግ እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X