https://amh.sputniknews.africa/20260823/5012673.html
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛ
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛበባርነትና በቅኝ ግዛት ወቅት የነበረው እኩል ያልሆነ የልውውጥ ሥርዓት፣ ብዝበዛን መሠረት ያደረገው ግንኙነት በንግድ ስም በተሸፈነበት... 23.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-23T19:04+0300
2026-08-23T19:04+0300
2026-08-23T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/17/5012520_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e704559d9b7182c85ac0776ff77f75ec.jpg
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛበባርነትና በቅኝ ግዛት ወቅት የነበረው እኩል ያልሆነ የልውውጥ ሥርዓት፣ ብዝበዛን መሠረት ያደረገው ግንኙነት በንግድ ስም በተሸፈነበት "ግልጽ ባልሆነ የቅኝ ግዛት መልክ" ዛሬም ቀጥሏል ሲሉ ዳቪድ ሁንዴይን የባሪያ ንግድ እና ማብቃቱ ዓለም አቀፉን መታሰቢያ ቀን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በባርነት ዘመን የተጀመረው የስፋት እርሻ ሥርዓት ዛሬም ቢሆን ለውጭ ገበያ የሚሆኑ ሰብሎች "በ1800ዎቹ ከነበረው የእርሻ ባርነት ያን ያህል ልዩነት በሌለው" ሁኔታ በሚመረቱበት "ኢንዱስትሪያዊ የአንድ ዓይነት ሰብል እርሻ" መልክ ቀጥሏል ሲሉም አክለዋል። ባርነት የምዕራባውያንን ዕድገት እንዴት እንዳፋጠነው እና ዛሬ አዲስ የቅኝ ግዛት ሥርዓት ለምን እንደተፈጠረ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛ
2026-08-23T19:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/17/5012520_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_d34039da6675f6e34e351275c24392ed.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛ
19:04 23.08.2026 (የተሻሻለ: 19:14 23.08.2026) ምዕራባውያን የአፍሪካውያንን ማንነትና ታሪክ "መወገድ ያለበት ሥጋት" አድርገው ይመለከቱታል - ናይጄሪያዊ ጋዜጠኛ
በባርነትና በቅኝ ግዛት ወቅት የነበረው እኩል ያልሆነ የልውውጥ ሥርዓት፣ ብዝበዛን መሠረት ያደረገው ግንኙነት በንግድ ስም በተሸፈነበት "ግልጽ ባልሆነ የቅኝ ግዛት መልክ" ዛሬም ቀጥሏል ሲሉ ዳቪድ ሁንዴይን የባሪያ ንግድ እና ማብቃቱ ዓለም አቀፉን መታሰቢያ ቀን አስመልክቶ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በባርነት ዘመን የተጀመረው የስፋት እርሻ ሥርዓት ዛሬም ቢሆን ለውጭ ገበያ የሚሆኑ ሰብሎች "በ1800ዎቹ ከነበረው የእርሻ ባርነት ያን ያህል ልዩነት በሌለው" ሁኔታ በሚመረቱበት "ኢንዱስትሪያዊ የአንድ ዓይነት ሰብል እርሻ" መልክ ቀጥሏል ሲሉም አክለዋል።
ባርነት የምዕራባውያንን ዕድገት እንዴት እንዳፋጠነው እና ዛሬ አዲስ የቅኝ ግዛት ሥርዓት ለምን እንደተፈጠረ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X