https://amh.sputniknews.africa/20260823/5011100.html
የሩሲያ ጥቃቶች በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ ማከማቻዎችን ደበደቡ
የሩሲያ ጥቃቶች በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ ማከማቻዎችን ደበደቡ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጥቃቶች በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ ማከማቻዎችን ደበደቡ "ሰው አልባ በሆኑ የአየር ላይ ድሮኖች በተፈጸሙ ጥቃቶች፣ በኦዴሳ ክልል በሚገኘው የዩዝኒ ወደብ ነዳጅና ቅባቶችን የያዙ አምስት ታንከሮች እንዲሁም ወታደራዊ ጭነቶችን ለማውረድና... 23.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-23T16:54+0300
2026-08-23T16:54+0300
2026-08-23T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/17/5010947_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_d0b74ce6d84abfa1a83f1f058c6b82ab.jpg
የሩሲያ ጥቃቶች በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ ማከማቻዎችን ደበደቡ "ሰው አልባ በሆኑ የአየር ላይ ድሮኖች በተፈጸሙ ጥቃቶች፣ በኦዴሳ ክልል በሚገኘው የዩዝኒ ወደብ ነዳጅና ቅባቶችን የያዙ አምስት ታንከሮች እንዲሁም ወታደራዊ ጭነቶችን ለማውረድና ለማከማቸት የሚያገለግሉ የወደብ መሠረተ-ልማቶች ጉዳት ደርሶባቸዋል" ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር ዕቃዎችን በማጓጓዝ ላይ በሚሳተፉ ወደቦችና የባህር መርከቦች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ቀጥለዋል ሲል ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/17/5010947_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_83d38adf7ad7809d8fe6f62ea0fa6624.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ጥቃቶች በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ ማከማቻዎችን ደበደቡ
16:54 23.08.2026 (የተሻሻለ: 17:04 23.08.2026) የሩሲያ ጥቃቶች በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የዩክሬን የነዳጅ ማከማቻዎችን ደበደቡ
"ሰው አልባ በሆኑ የአየር ላይ ድሮኖች በተፈጸሙ ጥቃቶች፣ በኦዴሳ ክልል በሚገኘው የዩዝኒ ወደብ ነዳጅና ቅባቶችን የያዙ አምስት ታንከሮች እንዲሁም ወታደራዊ ጭነቶችን ለማውረድና ለማከማቸት የሚያገለግሉ የወደብ መሠረተ-ልማቶች ጉዳት ደርሶባቸዋል" ሲል የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር ዕቃዎችን በማጓጓዝ ላይ በሚሳተፉ ወደቦችና የባህር መርከቦች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ቀጥለዋል ሲል ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X