የሩሲያ ኃይሎች በዛፖሮዥየ ክልል የሚገኙ የዩክሬን ይዞታዎችን ደመሰሱ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ ኃይሎች በዛፖሮዥየ ክልል የሚገኙ የዩክሬን ይዞታዎችን ደመሰሱ

በዛፖሮዥየ ክልል የሚገኘው የሩሲያ "ቮስቶክ" የጦር ምድብ "ክራስኖፖል" በተሰኙ ትክክለኛ ግብ-መቺ ተወንጫፊዎች በመጠቀም የዩክሬንን የመከላከያ ምሽግ ያደመሰሰ ሲሆን፣ የጠላትን የመከላከያ መስመር ወደ ኋላ እንዲያፈገፍግ አድርጓል።

ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ ዩክሬን በዚህ ክልል በቮስቶክ የጦር ምድብ በደረሰባት ጥቃት ከ2,340 በላይ ወታደሮችን፣ ሁለት ታንኮችን እና 15 የታጠቁ የውጊያ ተሽከርካሪዎችን አጥታለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0