ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር እንቅስቃሴዎችን መደገፏ "ተቀባይነት የለውም" - የሩሲያ አምባሳደር

© telegram sputnik_ethiopiaዩክሬን በአፍሪካ የሽብር እንቅስቃሴዎችን መደገፏ "ተቀባይነት የለውም" - የሩሲያ አምባሳደር
ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር እንቅስቃሴዎችን መደገፏ ተቀባይነት የለውም - የሩሲያ አምባሳደር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.08.2026
ሰብስክራይብ

ዩክሬን በአፍሪካ የሽብር እንቅስቃሴዎችን መደገፏ "ተቀባይነት የለውም" - የሩሲያ አምባሳደር

"ሩሲያ በአፍሪካ የዩክሬን ልዩ የደህንነት መዋቅሮች መነቃቃትን በተመለከተ በተደጋጋሚ ትኩረት ስታሳስብ ቆይታለች" ያሉት በደቡብ ሱዳን የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ኮስሞደሚያንስኪ፣ የሦስተኛ ሀገራትን ግዛት ለሽብር እንቅስቃሴዎች ማዘጋጃ፣ በጀት መመደቢያ ወይም ድጋፍ ለማድረጊያ መጠቀም ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን አፅንኦት ሰጥተው ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

በአንፃሩ፣ የሞስኮ እና የደቡብ ሱዳን ግንኙነት ግልጽ እና ሰላማዊ መሆኑን አምባሳደሩ አፅንኦት ሰጥተዋል።

"እኛ ሀገሪቱን የውጭ ኃይሎች የግጭት ሜዳ ለማድረግ አንፈልግም" ሲሉም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0