ፈረንሳይ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በወሲብ ቅሌት የተሳተፉትን አምባሳደር ከሕዝብ አገልግሎት ማባረር አለባት - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ አክቲቪስት
18:05 22.08.2026 (የተሻሻለ: 18:14 22.08.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ፈረንሳይ በማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በወሲብ ቅሌት የተሳተፉትን አምባሳደር ከሕዝብ አገልግሎት ማባረር አለባት - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ አክቲቪስት
የፈረንሳይ ዲፕሎማት ብሩኖ ፎሼ፣ ምናልባትም "የልጅ ልጆቻቸው ሊሆኑ ከሚችሉ" ወጣት ሴቶች ጋር በፈረንሳይ ኤምባሲ ውስጥ በመገናኘት ኤምባሲውን "የፍቅር ክፍል" (መዘሞቻ) አድርገውታል ሲሉ የሲቪል ማኅበር አክቲቪስት ቤን ዊልሰን ንጋሳን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የፍትሕ ባለሥልጣናት በዚህ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ሊገቡ ይገባል ያሉት አክቲቪስቱ፣ "ፍትሕ የቆዳ ቀለምም ሆነ የፓስፖርት ልዩነት የለውም" ብለዋል።
ካልሆነ ግን የማዕከላዊ አፍሪካ ፖለቲካዊ አክቲቪስቶች "ካሳ" ይተይቁ ዘንድ "ቀጣዩን እርምጃ እንደሚወስዱ" አክለዋል።
🪧 አምባሳደሩን ለመደገፍ በባንጉይ በሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ፊት ለፊት የተደረገው ሰልፍ፣ ከጉዳዩ ትኩረትን ለማዘናጋት ከተደረገ ሙከራ የዘለለ ፋይዳ የለውም ብለው ደምደዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X