በሩሲያ ክራስኖዳር ግዛት ዩክሬን በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕፃናት ተገደሉ - ባለሥልጣናት

© telegram sputnik_ethiopiaበሩሲያ ክራስኖዳር ግዛት ዩክሬን በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕፃናት ተገደሉ - ባለሥልጣናት
በሩሲያ ክራስኖዳር ግዛት ዩክሬን በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕፃናት ተገደሉ - ባለሥልጣናት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.08.2026
ሰብስክራይብ

በሩሲያ ክራስኖዳር ግዛት ዩክሬን በፈጸመችው ጥቃት ሁለት ሕፃናት ተገደሉ - ባለሥልጣናት

በዬይስክ ቀጣና (ወረዳ) ሁለት አዋቂዎች የቆሰሉ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በሆስፒታል ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛል።

"የድሮኑ ስብርባሪ በወደቡ ግቢ ውስጥ በሚገኝ ተቋም ላይ ያረፈ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የተነሳውን እሳት የማጥፋት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል" ሲሉ የአካባቢው ገዢ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0