ከ1 ወደ 10 ሚሊዮን፦ በኢትዮጵያ የወባ በሽታ ስርጭት አሳሳቢ ጭማሪ

ሰብስክራይብ

ከ1 ወደ 10 ሚሊዮን፦ በኢትዮጵያ የወባ በሽታ ስርጭት አሳሳቢ ጭማሪ

በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ ተመራማሪዎች የተደረገ አዲስ ጥናት፣ በኢትዮጵያ የወባ በሽታ እ.አ.አ በ2011 ዓ.ም ከአንድ ሚሊዮን በታች ከነበረበት በ2016 ዓ.ም. ከ10 ሚሊዮን በላይ ማደጉን አመላክቷል።

እባክዎን ከወባ ይጠብቁ፣ ቀደም ብሎ ምርመራ ያድርጉ፣ እንዲሁም ግንዛቤን ለማስጨበጥ ይህንን ቪዲዮ ያጋሩ።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0