የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር የማጓጓዝ አቅሙን ወደ 4 ሚሊዮን ቶን አሳደገ
20:49 21.08.2026 (የተሻሻለ: 20:54 21.08.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር የማጓጓዝ አቅሙን ወደ 4 ሚሊዮን ቶን አሳደገ
በ3.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የተገነባውና 656 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የኢትዮ-ጂቡቲ ኤሌክትሪክ ባቡር በተደረገለት ሪፎርም ከኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት መሸጋገሩን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ ገልጸዋል፡፡
በበተደረገው ማሻሻያ የማኅበሩ ዓመታዊ የማጓጓዝ አቅም ከ1.3 ሚሊዮን ወደ 4 ሚሊዮን ቶን አድጓል። በዚህም የሀገሪቱን የወጪ ንግድ የሎጀስቲክስ ድርሻ ወደ 50 በመቶ፣ የገቢ ንግዱን ደግሞ ወደ 25 በመቶ ከፍ ማድረግ ተችሏል።
ዝርዝር መረጃዎችን ለማግኘት የስፑትኒክ አፍሪካ ቪዲዮን ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X