ለአኅጉራዊ ግብይት የሚሆን 'አቢሲኒያ' የተባለ የኢ-ኮሜርስ መድረክ እያዳበርን ነው – የሴቶች ኢኮኖሚያዊ ማጎልበት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

ለአኅጉራዊ ግብይት የሚሆን 'አቢሲኒያ' የተባለ የኢ-ኮሜርስ መድረክ እያዳበርን ነው – የሴቶች ኢኮኖሚያዊ ማጎልበት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር

በመበልጸግ ላይ ባለውበዚህ መድረክ ላይ ከ200 በላይ የአኅጉሪቱ ኩባንያዎች መካተታቸውን ዶ/ር ንግሥት ሃይሌ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደርጉት ልዩ ቃለመጠይቅ ላይ ተናግረዋል።

“ጋና ይህን መድረክ ለመቀላቀል ፍላጎት አሳይታለች። አሁን ከጋና፣ ዛምቢያ፣ ታንዛኒያ እና ኡጋንዳ ኢንተርፕራይዞችን እያመጣን ነው። ስለዚህ ሌሎች አገራትም በእርግጠኝነት ይከተላሉ።”

'አቢሲኒያ' ለሴቶች በአካል ሳይሆን በኢ-ኮሜርስ መድረኮች የመገበያየት ዕድል እንደሚፈጥርላቸው አብራርተዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0