https://amh.sputniknews.africa/20260821/4988638.html
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን
Sputnik አፍሪካ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣናት ማክሰኞ ዕለት ቢያንስ የ49 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈውን ከባድ የጉድጓድ መደርመስ ተከተሎ በዛምቦዬ... 21.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-21T15:04+0300
2026-08-21T15:04+0300
2026-08-21T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/15/4988485_0:219:360:422_1920x0_80_0_0_13645c68970abff63c6800801a2a440f.jpg
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣናት ማክሰኞ ዕለት ቢያንስ የ49 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈውን ከባድ የጉድጓድ መደርመስ ተከተሎ በዛምቦዬ የሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ሥራ በአስቸኳይ እንዲቆም ማዘዛቸውን፣ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የማዕድን ሚኒስትር ሩፊን ቤናም ቤልቱንጉን ጠቅሰው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።ሕይወታቸው ማለፉ ከተረጋገጡት መካከል 35 የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ዜጎች፣ 12 ካሜሩናውያን እና 2 ቻዳውያን እንደሚገኙበት ሚኒስትሩ መግለፃቸው ተነግሯል።ሆኖም ነፍስ የማዳን ጥረቱ ቀጣይ በመሆኑ የሟቾች ቁጥር ሊጨመር እንደሚችል የአካባቢው ባለሥልጣናት መስጋታቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል። ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ቪዲዮበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን
Sputnik አፍሪካ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን
2026-08-21T15:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/15/4988485_0:185:360:455_1920x0_80_0_0_6c642987b17c4646f4a71b43c5653845.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን
15:04 21.08.2026 (የተሻሻለ: 15:14 21.08.2026) የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ባለሥልጣናት በካሜሩን ድንበር አቅራቢያ የሚገኘውን ገዳይ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዘጉ - መገናኛ ብዙኃን
ባለሥልጣናት ማክሰኞ ዕለት ቢያንስ የ49 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈውን ከባድ የጉድጓድ መደርመስ ተከተሎ በዛምቦዬ የሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ሥራ በአስቸኳይ እንዲቆም ማዘዛቸውን፣ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የማዕድን ሚኒስትር ሩፊን ቤናም ቤልቱንጉን ጠቅሰው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ሕይወታቸው ማለፉ ከተረጋገጡት መካከል 35 የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ዜጎች፣ 12 ካሜሩናውያን እና 2 ቻዳውያን እንደሚገኙበት ሚኒስትሩ መግለፃቸው ተነግሯል።
ሆኖም ነፍስ የማዳን ጥረቱ ቀጣይ በመሆኑ የሟቾች ቁጥር ሊጨመር እንደሚችል የአካባቢው ባለሥልጣናት መስጋታቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል።
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ቪዲዮ
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X