በናይጄሪያ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ ቢያንስ 51 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ - መገናኛ ብዙኃን

© telegram sputnik_ethiopiaበናይጄሪያ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ ቢያንስ 51 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ - መገናኛ ብዙኃን
በናይጄሪያ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ ቢያንስ 51 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ - መገናኛ ብዙኃን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.08.2026
ሰብስክራይብ

በናይጄሪያ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ ቢያንስ 51 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈ - መገናኛ ብዙኃን

"እስካሁን የ46 ሰዎችን አስክሬን የቀበርን ሲሆን፣ ተጨማሪ አምስት አስክሬኖች ደግሞ አሁን ከወንዙ ወጥተዋል" ሲሉ አደጋው በደረሰበት ጎሮንዮ ቀጠና (ወረዳ) በሚገኘው ጎራኡ መንደር የቀድሞ የከተማው ምክር ቤት አባል ኢብራሂም ሙሳ ገልጸዋል።

ጀልባዋ ጉዞ በጀመረች ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ መስመጧን መገናኛ ብዙኃን ያቀረቧቸው የዓይን ምስክሮች ተናግረዋል።

እንደ አካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘገባ የነፍስ አድን ጥረቱ አሁንም ቀጥሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0