አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦ የኢትዮጵያ የተግባር ተኮር ትምህርት አዲስ ምዕራፍ

ሰብስክራይብ

አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦ የኢትዮጵያ የተግባር ተኮር ትምህርት አዲስ ምዕራፍ

የትምህርት ሚኒስቴር የትምህርትን ጥራት ለማረጋገጥ በሁሉም ክልሎች የሚያስገነባቸው 13 ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አካል የሆኑ 9 ማዕከላት በአዲሱ የትምህርት ዘመን ትምህርት ለመስጠት ተሰናድተዋል። እያንዳንዳቸው ሙሉ በሙሉ ሥራ ሲጀሩ እስከ 1,000 ተማሪዎችን የመቀበል አቅም አላቸው።

የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ወደ ሥራ መግባት ኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት ምን ያህል ወሳኝ ነው? ቪዲዮውን ተመልክተው አስተያየትዎን ያጋሩ።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0