"በኪዬቭ አቋም ምክንያት በአሁኑ ወቅት በዩክሬን ሰላማዊ እልባት ለማግኘት የሚያስችል ተስፋ ሰጪ መሠረት የለም" - ክሬምሊን
14:45 20.08.2026 (የተሻሻለ: 14:54 20.08.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
"በኪዬቭ አቋም ምክንያት በአሁኑ ወቅት በዩክሬን ሰላማዊ እልባት ለማግኘት የሚያስችል ተስፋ ሰጪ መሠረት የለም" - ክሬምሊን
የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ያነሷቸው ሌሎች መግለጫዎች፦
ሩሲያ ለዩክሬኑ መፍትሔ በቅንነት አስተዋፅኦ ማበርከት የሚፈልጉትን የሁሉንም ሀገራት ጥረት ታደንቃለች፤ ነገር ግን ቁጥራቸው አሁንም አነስተኛ ነው፡፡
ዊትኮፍ እና ኩሽነር ወደ ሩሲያ ለሚያደርጉት ጉብኝት እስካሁን የተወሰነ ትክክለኛ ቀን የለም፡፡
ለዊትኮፍ እና ኩሽነር ይፋዊ ጉብኝት የተቆረጠ ቀን ባይኖርም ሁልጊዜም ለፑቲን ቅቡል እንግዶች እና የውይይት አጋሮች ናቸው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X