https://amh.sputniknews.africa/20260820/4975155.html
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ማሊ፣ ኒጀር እና ቡርኪና ፋሶ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታቸውን ለማረጋገጥ የሃይድሮካርቦን እና የማዕድን... 20.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-20T09:00+0300
2026-08-20T09:00+0300
2026-08-20T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/14/4975002_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9123e349f98c75295b3cc581df52d9dc.jpg
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ማሊ፣ ኒጀር እና ቡርኪና ፋሶ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታቸውን ለማረጋገጥ የሃይድሮካርቦን እና የማዕድን ሀብቶቻቸውን መጠቀም እንደሚችሉ የገለፁት የዩናይትድ ኒጀር ፌዴሬሽን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት ፕሬዚዳንት ሳሊፉ ኢብራሂም ባኮ ናቸው።"በተጨማሪም ጥረቶቻቸውን በማቀናጀት ምርቶቻቸውን በሀገር ውስጥ ማስተዋወቅ እና መጠቀም እንዲሁም ምርቶቻቸውን እዚሁ አፍሪካ ውስጥም ቢሆን እንኳ ለውጭ ገበያ ማቅረብ አለባቸው። ይህ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ራዕይ ለእነዚህ ሦስት ሀገራት እጅግ ተስፋ ሰጪ ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ከብሪክስ አባል ሀገራት ወይም ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚደረግ ትብብር የዚህ ስትራቴጂ አካል ተደርጎ እንደሚወሰድም ባለሙያው ገልጸዋል። የባለሙያው አስተያየት ነሐሴ 7 በዋጋዱጉ የተካሄደውን የኤኢኤስ የኃይል፣ ማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስትሮች የመጀመሪያ ስብሰባ የተመለከተ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
2026-08-20T09:00+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/14/4975002_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_406743ad63d97881e95773a82b538ad3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
09:00 20.08.2026 (የተሻሻለ: 09:04 20.08.2026) የሳኅል ሀገራት ጥምረት በኃይል እና ማዕድን ዘርፍ ከፈረንሳይ እና ከኢምፔሪያሊስት የበላይነት ለመላቀቅ ይሻል - ኒጀራዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ
ማሊ፣ ኒጀር እና ቡርኪና ፋሶ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታቸውን ለማረጋገጥ የሃይድሮካርቦን እና የማዕድን ሀብቶቻቸውን መጠቀም እንደሚችሉ የገለፁት የዩናይትድ ኒጀር ፌዴሬሽን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት ፕሬዚዳንት ሳሊፉ ኢብራሂም ባኮ ናቸው።
"በተጨማሪም ጥረቶቻቸውን በማቀናጀት ምርቶቻቸውን በሀገር ውስጥ ማስተዋወቅ እና መጠቀም እንዲሁም ምርቶቻቸውን እዚሁ አፍሪካ ውስጥም ቢሆን እንኳ ለውጭ ገበያ ማቅረብ አለባቸው። ይህ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ራዕይ ለእነዚህ ሦስት ሀገራት እጅግ ተስፋ ሰጪ ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ከብሪክስ አባል ሀገራት ወይም ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሚደረግ ትብብር የዚህ ስትራቴጂ አካል ተደርጎ እንደሚወሰድም ባለሙያው ገልጸዋል።
የባለሙያው አስተያየት ነሐሴ 7 በዋጋዱጉ የተካሄደውን የኤኢኤስ የኃይል፣ ማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስትሮች የመጀመሪያ ስብሰባ የተመለከተ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X