https://amh.sputniknews.africa/20260820/4974931.html
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስት
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስት
Sputnik አፍሪካ
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስትፓን-አፍሪካዊው አርቲስት ራስ አቢይ ጥላሁን፤ የአኅጉሪቱን ወጣቶች ከሆሊውድ ቅዠት በማውጣት ወደ ሥነ-ልቦናዊ ልህቀት እና በራስ መተማመን ማሻገር... 20.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-20T08:34+0300
2026-08-20T08:34+0300
2026-08-20T08:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/14/4974778_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_005f1121547c6031ff49918a430b1e78.jpg
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስትፓን-አፍሪካዊው አርቲስት ራስ አቢይ ጥላሁን፤ የአኅጉሪቱን ወጣቶች ከሆሊውድ ቅዠት በማውጣት ወደ ሥነ-ልቦናዊ ልህቀት እና በራስ መተማመን ማሻገር እንደሚገባ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል። እውነተኛው የሥልጣን ባለቤትነት ትግል አካላዊ ሳይሆን፤ ራስ ጠልነትን ባስፋፋውና አፍሪካ በዓለም ባለጸጋ አኅጉር መሆኗ እንዲደበቅ ባደረገው ሥርዓት ላይ የሚከፈት "ረቂቅ ትግል" መሆኑንም አስረድተዋል።"አፍሪካን ለመዝረፍ ሲሉ...አኅጉሪቱን የመጫወቻ ሜዳ ሊያደርጓት ይፈልጋሉ።...እኛ ግን ይህን መመከት አለብን።...ከምዕራባውያን ተኮር አስተምህሮት መላቀቅ አለበን።" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስት
Sputnik አፍሪካ
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስት
2026-08-20T08:34+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/14/4974778_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0ce7227c5abd257fe5f5a0057c592b97.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስት
08:34 20.08.2026 (የተሻሻለ: 08:44 20.08.2026) ድሃ ነን የሚለውን የአውሮፓውያንን የተሳሳተ ትምህርት ከአዕምሯችን ልናወጣ ይገባል - ፓን-አፍሪካዊ አርቲስት
ፓን-አፍሪካዊው አርቲስት ራስ አቢይ ጥላሁን፤ የአኅጉሪቱን ወጣቶች ከሆሊውድ ቅዠት በማውጣት ወደ ሥነ-ልቦናዊ ልህቀት እና በራስ መተማመን ማሻገር እንደሚገባ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።
እውነተኛው የሥልጣን ባለቤትነት ትግል አካላዊ ሳይሆን፤ ራስ ጠልነትን ባስፋፋውና አፍሪካ በዓለም ባለጸጋ አኅጉር መሆኗ እንዲደበቅ ባደረገው ሥርዓት ላይ የሚከፈት "ረቂቅ ትግል" መሆኑንም አስረድተዋል።
"አፍሪካን ለመዝረፍ ሲሉ...አኅጉሪቱን የመጫወቻ ሜዳ ሊያደርጓት ይፈልጋሉ።...እኛ ግን ይህን መመከት አለብን።...ከምዕራባውያን ተኮር አስተምህሮት መላቀቅ አለበን።"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X