ጤና ሚኒስቴር በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በሮቦቲክስ የተደገፈ የምርመራ ማዕከል ሊከፍት እንደሆነ አስታወቀ
19:45 19.08.2026 (የተሻሻለ: 19:54 19.08.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ጤና ሚኒስቴር በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በሮቦቲክስ የተደገፈ የምርመራ ማዕከል ሊከፍት እንደሆነ አስታወቀ
ማዕከሉ በዘመናዊ ማሽኖች እንደተደራጀም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ስለማዕከሉ የታወቁ ጉዳዮች፦
▪ ከግል ተቋማት ጋር በጋራ የሚቋቋም ነው፣
▪ በሮቦቲክስ የተደገፉ የላቦራቶሪና የምሥል ማሽኖች አሉት፣
▪ ጥራት ያለው የምርመራ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል።
ማዕከሉ ኢትዮጵያውያን ለሕክምና ምርመራ ወደ ውጭ ሀገር የሚያደርጉትን ጉዞ የሚያስቀር ነው መባሉን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ነው የዘገበው።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለጸገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X